You are here: HomeOpinionsYoseph Lemma
Yoseph Lemma

Yoseph Lemma

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
በጥንታዊትነቷ በምትታወቀው በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ብዙ ዘመን ዘለል አባቦሎች እንዳሉ ባውቅም መልዕክቴን ያጎሉልኛል የምላቸውን ላስታውሳችሁ፤ “ለነፍሱ ያደረ ለእግዚአብሔር ኖረ” ….. ‹‹ለሥጋው የኖረ ከመንገድ የቀረ›› ፡፡ ምናልባትም የዚህ ዐይነት አባባሎች ብህትውናን ያስፋፋሉ በመባል በመረሳት ላይ ይገኙ እንጂ ውስጣቸው ያለው ቁም ነገር  ዘመን ተሸጋሪ ስለመሆኑ አያከራከርም፡፡   የእኔ ዐይነቱ፡-በሃይማኖት ቤት ውስጥ ያደገ ፤ በተለይም በወንጌላዊያኑ ቤተ እምነት ውስጥ በአዲስና መጤ ትምህርቶች በእውነተኛው የክርስትና ትምህር...
በቅርቡ የአሜርካን ከፍተኛው የፌድራል ፍርድ ቤት የተመሳሳይ ፆታን ጋብቻ አስመልክቶ ባወጣው አዋጅና የተጋረጠበትን ተቃውሞ የሚዲያና የማሕበረሰብ ድረገጾች ሲያሰሙንና ሲያስነቡብን ሰንበተዋል፡፡ የአዋጁን መውጣት ተከትሎ የአዋጁን መውጣት ሲጠባበቁ የነበሩ ሰዶማዊያን (ቀላጮች ፣ ወንደቃዎችና ጾታ የቀየሩ ሰዎች) የጋብቻ ሰርተፍኬት ና የጋብቻ ፈቃድ ለመውሰድ በተለያዬ ፍርድ ቤቶችና አብያተክርስቲያናት የአጋቡኝ ጥያቄቸውን ሲያሰሙ እንደነበር አንደ ብሎምበርግ ያሉ ታላላቅ ጣቢያዎች አስደምጠዋል፡፡   አብዛኛው የወንጌላዊያን አማኞች በውሳኔው ላይ ለዘብተኛ ...
ከአጋንንት እስራት ነፃ እንደወጣችና ጌታን እንደተቀበለች የምትናገር አንዲት ስሟን የማልጠቀሳት ትምሕርት ቀመስ እህት በቴሌቪዥን ከአጋንንት እስራት ስትፈታ ለሕዝብ በመታየቷ በግል ሕይዋቷና በዕለት ለዕለት ኑሮዋ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደፈጠረባትና ማስታወቂያ እንደተሰራባት ከሰዎች መስማቷን ስትናገር ለማድመጥ ችያለሁ፡፡ ሐዱሽ የሚባል ሌላ በቅርቡ ጌታን ወደ ማወቅ የመጣ አንድ ወንድም በተመሳሳይ ያለፈቃዱና ያለ-እውቅናው በአንድ ቤተ እምነት የቴሌቪዥን ስርጭት ላይ መቅረቡን እንዳልወደደውና በዘመድና በሚያውቃቸው ዘንድ ላልተዘጋጀበት ትችት እንደዳረገው በ...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 149 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.