You are here: HomeNews/Events

News and Events

መግቢያ የክርስቲያን ሐኪሞች እና ዴንቲስቶች ማኅበር - በኢትዮጵያ፣ በአባላቱ መካከል መተናነጽን ለመፍጠር እንዲሁም ለአብያተ ክርስቲያናት እና ለአገር ጠቃሚ ጕዳዮችን ለማበርከት በሚል ዐላማ የተሰባሰቡ የወንጌላውያን ክርስቲያን ሐኪሞችን በማቀፍ ከ30 ዓመታት በፊት የተመሠረተ መንፈሳዊ ማኅበር። ማኅበሩ ከዚህ በፊት የጤና እና የሕክምና ጕዳዮችን በተመለከተ ለአብያተ ክርስቲያናት አስፈላጊውን ትምህርትና ምክር ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይ ኤች አይ ቪ - ኤድስ የአገርም ሆነ የቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ ተግዳሮት በነበረበት ወቅት፣ የቅድመ ጋብቻ የኤች አይ ቪ ምርመራ አብያተ…
አስቴር አበበ በቅርቡ ያወጣችው የመዝሙር ሰንዱቅ (አልበም) በስፋት እየተደመጠ ነው። በርካቶችም እጅግ እንደ ወደዱት ይናገራሉ። ለመሆኑ አስቴር ማናት? የት ነው የምትኖረው? ወደ ኢትዮጵያ ለምን አትመጣም? በእነዚህና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ከጳውሎስ ፈቃዱ ጋር በስልክ ያደረጉት ውይይት እንደሚከተለው ቀርቧል። ጥያቄ፡- እኔን እና አልበምሽን ካስተዋወቀን ነገር ልጀምር። ይኸውም “ክብር የበቃህ ነህ” የሚለው የመዝሙርሽ ርእስ ግራ አጋቢነት ነው። ለምን ይህን ርእስ መረጥሽ? አስቴር፡- “ቀድሞም” የሚለውን ቃል ከፊት ባስገባበትና “ቀድሞም ክብር የበቃህ ነህ” የሚል ባደርገው…
ማኅሌት የመዝመር አገልግሎት ትላንት በምሥራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ለአምስተኛ ጊዜ ባካሄደው ዓመታዊ መርሓ ግብሩ፣ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከወጡ የግል ዘማሪያን አልበሞች መካከል ለሦስቱ ማበረታቻ ሰጠ፡፡ ከግል ዘማሪያኑ በተጨማሪ፣ ከዐርባ ዓመታት በላይ በቡድን ዝማሬ ላገለገሉ የሁለት ቤተ እምነት የዝማሬ ቡድኖች በተመሳሳይ ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ ከግል ዘማሪያን ሽልማቱን ያገኙት፣ መስከረም ጌቱ፣ በረከት ተስፋዬ እና ሳሙኤል ንጉሤ ሲሆኑ፣ ከቡድን ዝማሬ ደግሞ የአዲስ አበባ ሙሉ ወንጌል መዘምራን እና የአዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ መዘምራን ቡድኖች…
መግቢያ እኛ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች አገራችን ኢትዮጵያ ከመጀሪያዎቹ መቶ ዓመታት ጀምሮ የወንጌልን እውነት የተቀበለች አገር መሆኗን እናውቃለን፡፡ በተለይም ደግሞ፣ ካለፈው አንድ ምእተ ዓመት ገደማ ጀምሮ እግዚአብሔር በምድራችን ያደረገውን ድንቅ የወንጌል እንቅስቃሴ እናደንቃለን፡፡ በዚህም እንቅስቃሴ ሚሊዮኖች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ፈልሰዋል፤ የብዙዎች ሕይወት ተቀይሯል፤ እጅግ ብዙዎች ከተለያዩ እስራቶች ተፈትተዋል፤ ከአምላካችንም የምሕረትና የርኅራኄ እጅ ብዙዎች ፈውስን ተቀብለዋል፡፡ ዛሬም፣ እግዚአብሔር አምላክ በቅዱስ መንፈሱ አማካኝነት ብዙዎችን ወደ መንግሥቱ እያፈለሰ፣ ድንቆችንና ታምራቶችን እየሠራ ብዙዎችን…
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዝደንት መጋቢ ጻድቁ አብዶ፣ ትላንት መጋቢት 14 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. በጽ/ቤታቸው በሰጡት መግለጫ መንፈሳዊ በዓላት ዐቢይ ጭብጣቸውን በሚያንጸባርቅ መንገድ በብሔራዊ ደረጃ እንዲከበሩ መወሰኑን አስታወቁ፡፡ “የጌታችንና የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ወደዚህ ምድር መምጣት የምናስብበት በዓለ ልደት እንዲሁም የሞቱና የትንሣኤው ድል የእምነታችን ዐበይት አዕማዳት እንደመሆናቸው ስለእነዚህ መንፈሳዊ በዓላት እሴቶች ልንናገር ይገባል” ያሉት ፕሬዝዳንቱ በብሔራዊ ደረጃ እውቅና አግኝተው እየተከበሩ ስላሉት በዓላት “ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንዶቻችን ዘንድ አከባበራቸው ልማዳዊ ወደ…
በትላናንትናው ዕለት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ Movement for African National Initiatives (MANI) በሚባል ሚኒስትሪ የተዘጋጀ ስብሰባ “ዛሬ ባለው ሁኔታ እግዚአብሔርን መስማትና መታዘዝ” በሚል መሪ ቃል ተጀምሯል። የዚህ እንቅስቃሴ ዋና አላማ፥በአፍሪካ ደረጃ ያሉ የቤተክርስቲያናት መሪዎችን ለወንጌል ስራ ለማነቃቃትና ለማጠንከር እንደሆነና ትላንት የተጀመረውም ስብሰባ፥ይህንኑ አላማ ከአለም ዙሪያ በተለይም ከፍሪካ አህጉር ለመጡ የቤተክርስቲያን መሪዎችና መጋቢዎች ለማካፈል እንደሆነ ለማወቅ ችለናል። በስብሰባው ላይ የኢትዮጲያ ወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት መሪ ፓስተር ጻድቁ አብዶ ተግኝተው የመክፈቻ ንግግርና የእንኳን ደህና መጣችሁ…
ናይጄሪያዊው የሲናጎግ ቸርች ኦፍ ኦል ኔሽን መሪ የሆኑት ነቢይ ቲቢ ጆሽዋ በአዲሱ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት በዓለ ሢመት ላይ ለመገኘት በመዲናይቱ ዶዶማ ሲደርሱ በመንግሥት ኃላፊዎች አቀባበል የተደረገላቸው መሆኑ ተነገረ፡፡ ጥቅምት 23 ቀን፣ 2008 ዓ.ም. ታንዛኒያ የደረሱት ቲቢ ጆሽዋ፣ የፕሬዚዳንቱ አማካሪ በሆኑት ጆን ማጉፋሊ፣ ጃካያ እየለቀቁ ያሉት ፕሬዚደንት እንዲሁም የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትርና የተቃዋሚ መሪ የሆኑትን ኢድዋርድ ሎዋሳ አግኝተው ማነጋገራቸው ከbulawayo24.com የደረሰን መረጃ ያስረዳል፡፡ እንደ ደረሰን መረጃው ከሆነ፣ በቅርቡ በታንዛኒያ በተደረገው ምርጫ አሸናፊ የሆኑት…

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 64 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.