You are here: HomeYouth CornerSelam BeSelam
Selam BeSelam

Selam BeSelam

I am a member in ethiopian evangelical church Boston, studied at University of Massachusetts Boston and love writing poem!

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ፌስቡክን እንደክርስቲያን...

Published in Youth Corner
Sunday, 30 November 2014 00:00
21ኛው ክፍለ-ዘመን በኮምፒውተር ቴክኖሎጂ አለማችን የናኘችበት ዘመን ነው። በዚህ ቴክኖሎጂ የሚሠሩትን-በተራ ሰው አዕምሮ መገመትና ማወቅ አይቻልም። ነገር ግን አብዛኞቻችንን ከኮምፒውተር ጋር ያስተዋወቀ አንድ ግኝት ይዞ መጥቷል:- ፌስቡክ። ድሮ ኮምፒውተርን እንደ ጦር የምንፈራ ሰዎች-አሁን እድሜ ለፌስቡክ እንኳን ልንፈራው፤ ውሏችን ከእርሱ ጋር ሆኗል። ኧረ አንዳንዴም በውሎ ብቻ ካለፈ መልካም ነው-አዳርም እኮ አለ!! ይህንን በማለቴ አላግባብ የሆነ የፌስቡክ አጠቃቀምን ማበረታቴ እንዳልሆነ መቼስ ማስረዳት ያለብኝ አይመስለኝም-እንኳንና ተበረታተን እን...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 61 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.