‹‹ነቢይ›› የሚለውን ቃል ፍቺና ተያያዥ ሀሳቦች ዴቪድ ፔትስ የተባሉ ጸሐፊ እንደሚከተለው ይገልጻሉ፡-
‹‹ነቢይ ማለት የወደፊቱን የሚናገር ወይም የሚያመለክት ማለት ነው፡፡ ፕሮፌቴስ የሚለው የግሪክ ቃል ከሁለት ጥምር ቃሎች የተገኘ ሲሆን እነዚህም ፕሮ (የወደፊት) እና ፌሚ (እናገራለሁ) የተባሉት ቃሎች ናቸው፡፡ ስለዚህ ነቢይ የሚለው ቃል ከመሆኑ አስቀድሞ ሊሆን ያለውን ነገር የሚያመለክት ማለት ነው፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ግን ነቢይ የሚለው ቃል አጠቃቀም ከዚህ ትርጉም የሚያልፍ ነው፡፡ በብሉይም ሆነ በአዲስ ኪዳን ነቢይ እንደ ሰውየው ...