You are here: HomeOpinionsMihret Massresha
Mihret Massresha

Mihret Massresha

Theatre Arts and Communication Practitioner, Gospel Art Curator and The Ethiopian Full Gospel Believers Church Public Relation Head

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ዝማሬና ዘፈን . . . ምንና ምን?

Published in Opinions
Tuesday, 26 August 2014 00:00
ዘፈንና ዘፋኝነትን ጤናማ ድርጊት አድርገው ሊወስዷቸው የሚፈልጉ ክርስቲያኖች አንዳንድ ማመቻመቺያ ሃሳቦችን ሊመዝዙ ይዳዳቸዋል። አንዳንዶች “ዳዊትም እኮ ዘፍኗል።” ይላሉ። ሌሎች ደግሞ “እግዚአብሔርን በዘፈን አመስግኑት ተብሎ ተጽፏል” ይላሉ። አንዳንዶች ደግሞ “መኃልየ መኃልይ ዘሰለሞን በሙሉ ስለወንድና ሴት ፍቅር ነው የሚያወራው እኛስ ተቃራኒ ጾታን እያደነቅን ብናንጎራጉር ምን ይለናል - ፍቅርንስ የፈጠረው እሱ አምላክ አይደል” ብለው ዘፋኝነትነትን ላለመልቀቅ ምክንያታዊ ጥያቄ ያቀርባሉ።    በዘፈንና በዝማሬ መካከል ብዙም ልዩነት እንደሌለ አድር...

የወንጌል ኪነጥበብ ጽንሰ-ኃሳብ

Published in Art Article
Saturday, 12 July 2014 00:00
ኪነጥበብ  በአጭሩ ሲተረጎም በሰውነት እንቅስቃሴ፤ በቁስ፤ በድምጽ፣ በጽሑፍ፣ በአቀማመጥ፤ በብልሀት ተቀናብሮ የሚቀርብ የሚታይ፣ የሚደመጥ፣ የሚዳሰስ ውበት ነው። ኪነጥበብ በብልኃት፣ በዝርዝርና በጥልቀት ከማከናወን የሚገኝን ውበት ይወክላል። የኪነ-ጥበብ ዓላማውም ተግባሩም ውበትን በውበት ማቅረብ ነው። መጥኖና ቆጥቦ አሳምሮና አቀናብሮ ማሳየት፣ ማስደመጥ - ኪነጥበብ ነው።   በውበትና ውብ አድርጎ በመስራት፣ የሰራውንም ለሰው ልጆች በመግለጥ እግዚአብሔርን የሚስተካከለው የለም። የሰው ልጅ ኪነጥበብን የሚማረው ከእግዚአብሔር ነው። ዙሪያችንን ስናስተው...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 253 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.