You are here: HomeSocial Issues Samuel Assefa
Samuel Assefa

Samuel Assefa

ሳሙኤል አሰፋ፡ የስነ መለኮት ተማሪ ሲሆን የመንፈሳዊ ሬድዮ ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ በመሆን ሰርቷል፡፡ በተጨማሪም በመንፈሳዊ መጽሄቶች ላይ በተባባሪ አዘጋጅነት የተለያዩ መጣጥፎችና ፊቸሮችን የሚጽፍ ሲሆን፤ በነጻው ፕሬስ መጽሄቶች ላይ በአምደኝነት በየሳምንቱ ጽሁፎችን ያቀርባል፡፡ 

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ስኬት 

Published in Social Issues
Monday, 05 May 2014 00:00
የሰው ልጅ የህይወት ዘመን ትልቅ ምኞት ዋነኛ ጉዳይ ነው ወደዚህ ምድር ለመምጣት ፣ለመወለድ ለመኖር ፈቃድ ሳይኖረው የተወለደው የሰው ልጅ ከውልደቱ በኋላ ህይወትን ለመምራት የእርሱ ፈቃድ ምርጫና ጥረት ብቻ ስኬትን ያጎናጽፈዋል የሚለው ፍልስፍና በዚህ ጥግ ፣ አይደለም የሰው ልጅ ምንም ያክል ቢጥር ቢለፋ የፈጣሪ ፈቃድ ካልታከለበት ጥረቱ ሁሉ መና ነው የሚለው በሌላ ጥግ ተቀምጠዋል፡፡የሰው ልጅ ህይወትን እንዴትም ይኑራት መጨረሻ ሳይፈቅድ ወደዚህች ምድር እንደመጣ ሳይፈቅድ በግድ ይህችን አለም ተሰናብቶ ይሄዳል፡፡የማይቀር የህይወት እጣፈንታ የሰው ሁሉ መ...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 58 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.