You are here: HomeResearchesየመንፈሳዊ ተሐድሶ ጥሪ አገር አቀፍ አውደ ጥናት

የመንፈሳዊ ተሐድሶ ጥሪ አገር አቀፍ አውደ ጥናት

ምግባረ ብልሹነት ዛሬ ለቤተ ክርስቲያን ትልቅ ተግዳሮት ሆኗል፡፡ ይህም የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ዛሬ ያለነው ወንጌላውያን ቤተ እምነቶች “. . . የጠራችሁ እርሱ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተም በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ . . .” (1ጴጥ. 1፥14-15) የሚለውን አምላካዊ ጥሪ/ግብዣ የዘነጋንበት በትኩረትም የማናስተምርበት ወቅት ላይ ነን፡፡ ቅዱሱ ወንጌል በቅድስና መያዝ ያለበት መሆኑን ማስተጋባት ቸል የተባለበት በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የቅድስናን ኑሮ ወደ ጎን የተተወበት ጊዜ ላይ ነን፡፡ “እኔ ከዓለም እንዳይደለሁ ሁሉ እነሱም ከዓለም…
እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ መልሰን፤ እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞው አድስ፤” ሰቆ 5፡21 በኢትዮጵያ ያለችው ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን በተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ባህላዊና ማኅበራዊ ምኅዳሮች ውስጥ እያለፈች እዚህ ደርሳለች፡፡ ያለፈችባቸው ሁኔታዎች በአካሄዷ ላይ የራሳቸውን ተጽዕኖ እንዳሳደሩባት የታወቀ ነው፡፡ በስደት በተጓዘችባቸው ዓመታት በኅብረት መሰብሰብ አስቸጋሪ ሆኖ፣ ብዙ አብያተ የማምለኪያ ቦታቸውን አጥተው በኅቡዕ በመደራጀት በመኖሪያ ቤቶች መሰብሰብ ተገደው ነበር፡፡ የተዘጉት በከፍተኛ ስደት ውስጥ ሲያልፉ አንጻራዊ ነፃነት የነበራቸው ደግሞ በአመዛኙ አገልግሎታቸውን ለማስቀጠልና ወደ እነርሱ ለመገልገል…

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 59 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.