ዳዊት ሀይሌ ገብረእግዚአብሔር ለስድስት አመታት ያክል ባንክ ውስጥ ስሰራ ቆይቼ በቅርቡ ከኮፐንሀገን ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የማስተርስ ዲግሪ ተመርቄ ወደ አገሬ በመመለስ ስራ እያፈላለግኩ እገኛለሁ (ከሰማችሁ ጠቁሙኝ)። ጌታን እንደግል አዳኜ ከተቀበልኩ 11 ዓመት የሆነኝ ሲሆን በመንፈሳዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ፅሁፎችን ማንበብ ፣ መፃፍና መወያየትን እወዳለሁ። አስተያየታችሁን አድርሱኝ
.