You are here: HomeSermonYared Tilahun
Yared Tilahun

Yared Tilahun

President, Golden Oil Ministry

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ፊደል ላልቆጠረ፣ አስኳላ ላልደፈረ ገጠሬ “ጨረቃ እኮ የራሷ ብርሃን የላትም!” ቢባል አሻፈረኝ ሊል፣ ከባሰም ቆመጥ ሊያነሳ ይችላል። ታዲያ ማን ይፈርድበታል? በጨቅላነቱ “ጨረቃ ድንብል ቦቃ . . .” እያለ የዘመረላትን፣ በወጣትነቱ ምሽቱን ያደመቀችለትን፣ በውድቅት ጨለማውን ያፈካችለትን ጨረቃ የራሷ ብርሃን የላትም ቢባል እንዴት ሊዋጥለት ይችላል? እውነቱ ግን ያ ነው። ጨረቃ ለራሷ በቆፈን የተቆራመደች ቀዝቃዛ ፈለክ (ፕላኔት) እንደሆነች ለዘመናት ያጠኗት ይመሰክራሉ።   ምድር በምትገኝበት የሕዋ ንፍቀ ክበብ ብቸኛዋ የብርሃን ምንጭ ፀሐይ ናት። ም...
ከ2008 ዓ.ም መባቻ አንስቶ በየሥፍራው እንድሰብከውና እንዳስተምረው እግዚአብሔር በልቤ ያስቀመጠው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የያዕቆብ መልዕክት ነበር። ይህን መልዕክት ዓመቱን ሙሉ በመድረክ፣ በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በጽሁፍና በተለያየ መንገድ እግዚአብሔር ባበዛልኝ ጸጋ መጠን ሳሰራጭ ቆይቻለሁ። አሁን 2008 ዓ.ም ተገባዶ የ2009 ዓ.ም ዋዜማ ላይ እንገኛለን። እኔም የአሮጌውን ዓመት ጉዞ የምቋጨውና በደጅ ያለውን አዲስ ዓመት እነሆ የምለው ከዚሁ ከያዕቆብ መልዕክት በተወሰደ ‘’የጊዜው ቃል’’ ነው። በመልዕክቱ እንደምትባረኩና ወቅቱን የሚመጥን የብርሃን ስ...
“በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ፡፡ የጌታ መልአክ ወደ እነሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ ታላቅ ፍርሀትም ፈሩ፡፡ መልአኩም እንዲሁ አላቸው እነሆ ለሕዝብ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምስራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድሀኒት እሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋል፡፡” ሉቃስ 2፤8_11 በዚህ የጌታን ልደት በምናከብርበት ዋዜማ ከቅዱስ ቃሉ ጥቂት ላካፍላችሁ   1. ተዋርዶም እንኳ የከበረ ጌታ ኢየሱስ የተወለደባት ገጠራማዋ የቤተልሔም በረት በየትኛውም መመዘኛ ዛሬ በዓል ለማድመቅ የሚ...

ትውልድ ተኮር ራዕይ

Published in Social Issues
Wednesday, 23 September 2015 11:42
ጊዜው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ጥር 2010 ነው፣ ለወንጌል አገልግሎት በአውስትራሊያ ከተሞች ስዘዋወር አድሌይድ የተሰኘ ከተማ ደርሻለሁ። ከአገልግሎት በኋላ ከቤተክርስቲያን መሪዎች እንዱ ለጉብኝት ወደ አንድ ፓርክ ወሰደኝ። ተዘዋውሬ ከተመለከትኩ በኋላ አውስትራሊያኑ ምድሪቱን እንዴት ባለ ንጽህና ውበት እንደያዙት ሳይ ተደነቅሁ። በአጠገቤ የነበረውን ብቸኛ እስጎብኚዬን “ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? ምሥጢሩ ምንድነው? ብዬ ጠየቅሁት። የመለሰልኝ መልስ መቼም ከውስጤ አይጠፋም። እንዲህ አለኝ “አውስትራሊያን አንድ አባባል አላቸው፣ ይህንን የሚሉት ለማለት ...

በእውነት የተቀባው አንድ ወይስ ብዙ?

Published in Video
Wednesday, 09 September 2015 12:24
በእውነት የተቀባው አንድ ወይስ ብዙ? ዛሬ በእውነት የተቀቡ አገልጋዮች አሉ? . . . . . . . . . የተቀባው ኢየሱስ ብቻ ነው!!!...

ትንሣኤ ሙታን

Tuesday, 07 April 2015 00:00
የክርስትና እምነት ምንድነው? ይህ ጥያቄ በአንደኛው ክፍለ ዘመን ለሚኖር ሰው ቢቀርብለት፣ ያለምንም ማመንታት “የትንሣኤ እንቅስቃሴ ነው!” ሊል እንደሚችል መገመት አያስቸግርም። ለዚህም በርካታ ማረጋገጫዎች አሉ። ከብዙዎቹ ጥቂቶቹን ላንሳ፡ -   የትንሣኤው ምሥክሮች፡ - ጌታ ኢየሱስ አገልግሎቱን የጀመረው ምሥክሮቹ የሚሆኑትን የዛሬ ደቀመዛሙርት የነገዎቹንም ሐዋርያት በመጥራት ነበር። የኃይማኖት መናኽሪያ ከሆነችው ኢየሩሳሌም ርቆ መልካም ነገር ሊወጣባት ይችላል ተብላ በማትገመተው የገሊላዋ ናዝሬት ሰዎችን መጥራት ጀመረ። ያልተማሩ ማንበብና መጻፍ የማ...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 31 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.