You are here: HomeOpinionsDr Afework
Dr Afework

Dr Afework

Email: This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

አባቶች ሲስቱስ?

Published in Opinions
Monday, 14 May 2018 10:30
ወጣቱ ለአዲስ ነገር ያለውን ጥማት በማየት “ቅልብልብ፣ ለስሕተት አሠራር ክፍት፣ ለቋሚና ዘላቂ ነገር ራሱን የማይሰጥና ተለዋዋጭ” አድርጎ የማየት አዝማሚያ በየትኛውም የዓለም ክፍል ያለ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ የዚህች አጭር ምልከታ ዐላማ፣ የወጣቱን መንፈሳዊ ጤንነትና አካሄድ ማጠየቅ ሳይሆን፣ በዕድሜ ስለጠኑ ግን ደግሞ እውነትን ስለተቀሙ፣ በዘመን ዕድሜ ቆይታ የእውነትን መንፈስ አውልቀው ሐሰትንና አሠራሩን በአጭር ስለታጠቁ፣ በቊጥርም እየበዙ ስላሉ፣ ስለ “ትናንት አባቶች” የዛሬ ስሑታን ነው፡፡ እንደ መርዶ ያህል ነው፤ ሌላውን በመምከሪያ ዘመናቸው የሚ...

Nahu's Corner

 

 

 

.

Right Now

We have 58 guests and no members online

About Us

Semayawi Thought is an online magazine published in Amharic and English, focused on contents to spiritual and personal growth.