ገዛኸኝ ዘበነ ፤ ነዋሪነቱን አርሲ ነገሌ ያደረገና የጌታ ወንድሞች ለመባል በተጠሩት ማኅበረ ምዕመን ውስጥ ወንድም ለመሆን በጌታ ዳግም ልደትን ያገኘ ወንድም ነው። ስፋቱና ጥልቀቱ ከመታወቅ በላይ የሆነውን የጌታን ፍቅር ለመራደታ የሚተጋ እንደሆነ እና ከሁሉ ይልቅ “ወንድም” ተብሎ ቢጠራ ደስታው እንደሆነ እንዲታወቅለት ይፈልጋል።
.